
ይህ መጠይቅ በሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር የምርምርና ጥናት አገልግሎት ክፍል የተዘጋጀ ሲሆን፣ የሙስና ወይም መልካም አስተዳደር እጦት በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ ያደረሰውን ተጽዕኖ ለመመዘን የታለመ ነው። እባክዎን፤ መጠይቁን በመሙላት የጥናቱ ተሳታፊ ይሁኑ። የጥናቱ ውጤት በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ በይፋ የሚገለጽ ይሆናል።
“… there is no Christian version of the nationalist or ethno-nationalist quest to quash cultural multiplicity in pursuit of cultural singularity. There can be no Christian nationalism, because nationalism is unchristian.” writes Steve Bryan (PhD), as he addresses the issue of “nationalism vs ethno-nationalism” from Scriptural point of view in his article sent to Hintset.
“እግዚአብሔር ለመንግሥትና ለቤተ ክርስቲያን የውክልና ሥልጣን ነው የሰጣቸው። የሥልጣን ውክልናቸው፣ እግዚአብሔር የሚከለክለውን ማድረግን ወይም የሚያዝዘውን መከልከልን አይጨምርም።” ባንቱ ገብረ ማርያም
በቃለ እግዚሓር ዝግጅት ፣ ኢዮስያስ ጌታቸው “ወደ እግዚአብሔር መመለስ” በሚል ርእስ ያካፈለውን መልእክት ይመልከቱ።
በሕንጸት ልዩ የጥበብ ዝግጅት ላይ፣ምንትዋብ አስማማው ያቀረበቻቸውን ዐጫጭር ግጥሞች ይመልከቱ።
በ”ቃለ እግዚሓር” ዝግጅት፣ ሀዲስ አለማየሁ “በጸጋ የተሞላ ምላሽ” በሚል ርእስ ያካፈለውን ዐጭር መልእክት ይመልከቱ።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ፣ በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ የጥር ወር የመጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር ላይ ቀርቦ በነበረውና፣ “የተከዳው እውነት” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ ስሟ ያለ አግባብ መነሣቱን በመግለጽ፣
ሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር፣ ለዕይታ የሚያቀርባቸው የቪዲዮ ዝግጅቶቹ በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን አዘጋጅነት በሚቀርበውና፣ በቅርቡ መደበኛ ሥርጭቱን በጀመረው የሕይወት ቲቪ ላይ እንዲተላለፍ የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ከቤተ ክርስቲያኒቱ ጋር አደረገ።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.