
[the_ad_group id=”107″]
“ስለ ዘፈን” የተሰኘው የዘሪቱ ከበደ ጽሑፍ በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ መነበቡን ተከትሎ፣ የተለያዩ ዐሳቦች ሲንሸራሸሩ ሰንብተዋል። ዘሪቱ ያነሣቻቸውን ሙግቶች በመደገፍም ሆነ በመቃወም ዐሳባቸውን በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ላይ ካቀረቡት መካከል፣ ተስፋዬ ሮበሌ (ዶ/ር) አንዱ ናቸው። ዶ/ር ተስፋዬ በአራት ክፍል አዘጋጅተው በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ያስነበቡትን ጽሑፍ፣ በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ እንዲነበብ በጠየቁት መሠረት የላኩልንን ጽሑፍ እንደሚከተለው አቀርበነዋል።
ባትሴባህ ሰይፉ፣ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ያለውን ፋይዳ፣ በዐምስት አንኳር ነጥቦች የምታስቃኝበትን ምጥን ጽሑፍ ያንብቡ።
መጋቢ ስንታየሁ በቀለ፣ የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቶ አለማድረግ የመሳት ያህል የሚቈጠር መሆኑን ያካፈለበትን ዐጭር መልእክት ይመልከቱ።
በሐምሌ ወር የመጽሐፍ ግምገማ መርሐ ግብር፣ “ጴንጤቆስጤአዊነት ወይስ የብልጽግና ወንጌል?” በሚል ርእስ በመጋቢ ዕሸቱ አበበ ተጽፎ፣ በዳዊት ሙራ ኂስ የተሰጠበትን መጽሐፍ የውይይት ክፍል ይመልከቱ።
መጋቢ ቸርነት በላይ፣ በ”ቃለ እግዚሓር” ዝግጅት ስለ እምነት ሥራ፣ ስለ ፍቅር ድካም እና ስለ ተስፋ ጽናት ያካፈሉትን ዐጭር መልእክት ይመልከቱ።
የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (ኤግስት) በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሠለጠናቸውን 59 ተማሪዎቹን ቅዳሜ ሐምሌ 23 ቀን፥ 2014 ዓ.ም. በትምህርት ቤቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ አስመርቀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ ዛሬ ሚያዚያ 29 ቀን፥ 2012 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሕጋዊ ሰውነት እንዲያገኝ የቀረበለትን ረቂቅ ዐዋጅ ማጽደቁ ተነገር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.