
ይህ መጠይቅ በሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር የምርምርና ጥናት አገልግሎት ክፍል የተዘጋጀ ሲሆን፣ የሙስና ወይም መልካም አስተዳደር እጦት በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ ያደረሰውን ተጽዕኖ ለመመዘን የታለመ ነው። እባክዎን፤ መጠይቁን በመሙላት የጥናቱ ተሳታፊ ይሁኑ። የጥናቱ ውጤት በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ በይፋ የሚገለጽ ይሆናል።
“Instead of bending our intellectual life toward the pursuit of others, we bend others toward the observation of our intellectual capabilities in hopes of praise that ought to be rendered unto the Lord.” Writes Ronni Kurtz on Christianity Today.
“ኢየሱስም ሆነ ሐዋርያትና ነቢያት፣ ግብዞችን በገሠጹበት ልክ መገሠጽ የምንችልበት ከሞራል ልዕልና የሚመነጭ ‘ሥልጣን’ ይኖረን እንደ ሆነ ራሳችንን መጠየቅ ያለብን ይመስለኛል።” ጌታሁን ሄራሞ
ገለታ ሲሜሶ (ዶ/ር) በቃለ እግዚሓር ዝግጅት ያካፈሉትን ዐጭር መልእክት ይመልከቱ።
“ጸሓፍት” በተሰኘው ዝግጅት፣ ዶ/ር ማርቆስ ዘመደ ብርሃን የሕንጸት እንግዳ በመሆን፣ “ልኡካን” በተሰኘው መጽሐፋቸው ዙሪያ ያደረጉትን ቈይታ ይመልከቱ።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በታኅሣሥ ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረውና “ፈለግ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛውን ክፍል ይመልከቱ።
በኢትዮጵያ ያሉ የሃይማኖት ተቋማት በአገርና ሰላም ግንባታ ላይ ሊጫወቱ ስለሚችሉት ሚና የፓናል ውይይት፣ ቅዳሜ ጥር 13 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ተካሄደ። ሙሉ ቀን በፈጀው በዚህ የፓናል
በሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት ላይ ከተወሰዱ ፎቶዎች መካከል (ፎቶ በገናዬ ዕሸቱ)
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.