[the_ad_group id=”107″]

ሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት Hintset Book Award

ሙስና በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ ያሳደረው ተጽእኖ

ይህ መጠይቅ በሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር የምርምርና ጥናት አገልግሎት ክፍል የተዘጋጀ ሲሆን፣ የሙስና ወይም መልካም አስተዳደር እጦት በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ ያደረሰውን ተጽዕኖ ለመመዘን የታለመ ነው። እባክዎን፤ መጠይቁን በመሙላት የጥናቱ ተሳታፊ ይሁኑ። የጥናቱ ውጤት በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ በይፋ የሚገለጽ ይሆናል።

Latest Articles

የጆሮ ያለህ!

ተካልኝ ነጋ (ዶ/ር) በዚህ ጽሑፉ፣ ‘አድማጭ መሆን ለምን ተሳነን? ለምን ተናጋሪ ብቻ ሆንን? በማድመጥ ውስጥ እናገኝ የነበረውን ኁልቁ መሳፍርት በረከትኣ ለምን እናጣለን?’ ሲል አንባቢን ይሞግታል።

Read More »

Upcoming Events

No event found!

Hintset Book Club Membership

Latest Videos

Latest News

ካውንስሉ ከኅብረቱና ከአራቱ ቤተ እምነቶች ጋር የነበረውን አለመግባባት መፈታቱ ተነገረ

በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት፣ በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን፣ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን፣ በኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን እንዲሁም በኢትዮጵያ ገነት ቤተ ክርስቲያን መካከል የነበረው አለመግባባት መፈታቱን ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተነገረ።

Hintset Forum

Research

Browse by Authors

SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.