
Coronavirus and My Testimony of Hope
In this brief testimony and reflection, Melak Hailu shares his experience of COVID-19 after his wife was tested positive.
[the_ad_group id=”107″]
የአገረ አሜሪካን የዐሥራ ስምተኛው መቶ ክፍለ ዘመን፣ የመንፈሳዊ መነቃቃት ጀማሪና ቀንደኛ መሪ የሆነው ጆናታን ኤድዋርድስ በአፍላ የወጣትነት ዕድሜው ለቀሪ ሕይወቱ መመሪያ እንዲሆኑ ሰባ (70) ቁርጠኛ ውሳኔዎችን በማድረግ ለራሱ ቃል ገብቷል። ጆናታን እነዚህን ውሳኔዎች መጻፍ የጀመረው በ18ኛው የዕድሜ ዘመኑ እንደ ሆነ ይታመናል።
የጆናታን ኤድዋርድስ ቁርጠኛ ውሳኔዎች እንዲህ በማለት ይጀምራል፦
“ከእግዚአብሔር ዕርዳታ ውጭ አንዳች እንኳን ላደርግ እንደማልችል በማወቅ፣ እንደ ፈቃዱ እስከ ሆኑ ድረስ፣ እነዚህን ቁርጠኛ ውሳኔዎች ለመጠበቅ እንድችል እግዚአብሔር በጸጋው እንዲረዳኝ ራሴን ዝቅ አድርጌ ስለ ክርስቶስ እለምነዋለሁ። እነዚህን ቁርጠኛ ውሳኔዎች በሳምንት አንድ ቀን ማንበብህን አትርሳ።
ማሳሰቢያ፦ የአንዳንዶቹ ቃላትና ዐረፍተ ነገሮች ጥንታዊ መሆን ወደ አማርኛ ለመተርጎም አዳጋች እንደ ሆነ ታሳቢ እንዲደረግ ተርጓሚው ያሳስባል። (እንግሊዘኛውን ከዚህ ድረ ገጽ ማግኘት ይቻላል፦ https://www.desiringgod.org/articles/the-resolutions-of-jonathan-edwards
Share this article:
In this brief testimony and reflection, Melak Hailu shares his experience of COVID-19 after his wife was tested positive.
The historical Christian positions on social issues don’t match up with contemporary political alignments.
የምንኖርበትን ዓለም በትዝብት መነፅር ብንመለከት የሰው ልጅ ሕይወት ውጣ ውረድና ትግል የበዛበት በመሆኑ ፍቅርና ጥላቻን እንዲሁም በእምነትና በክህደት መካከል ያለው የነፍስ ፍትጊያ እንዴት እንደ ሆነ ለመረዳት አንቸገርም። ሰው በዚህ ምድር ላይ ሲኖር ራሱን ከሌላው የተሻለ አድርጎ ለሌሎች ለማሳየት ወይም ከሌላው ሰው በልጦ ለመታየት የማይምሰው ጉድጓድና የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም። የተፈጥሮ ሕግን ተከትሎ ጊዜው ሲመሽና ሲነጋ የሰውም ሕይወት አንዴ ሲጨልም፣ አንዳንዴ ደግሞ ፍንትው ብሎ ፀሓይ እንደወጣችለት ቀን ሲበራ ይታያል።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.
5 comments
Thank you very much brother Amare Tabor. Many have read it, but only you have brought it to our table.
Thank you Sol!
8• በሁሉም አቅጣጫ፣ በንግግርም ሆነ በተግባር እኔ ከደረስኩበት ርኵሰት የደረሰ ማንም እንደሌለ ራሴን እየቈጠርኩ እንደንምቀሳቀስ፣ እንዲሁም ተመሳሳይ ኀጢአትን እንደፈጸምኩ ወይም እንደ ሌላው ዐይነት ድካምና ውድቀት እንዳለብኝ ራሴን #እንደምቆጥር፣ ከዚህ በተጨማሪም የሌላው ውድቀት የራሴን ዕፍረት እንጂ፣ ሌላ አንዳች እንደማያሳይ፣ እንዲሁም የራሴ ኀጢአትና መከራ ወደ እግዚአብሔር በንስሓ እንድቀርብ የሚያስታውሰኝ እንዲሆን ቆርጫለሁ።
ወንድሜ አማረ፤ እጅግ ግሩም ሥራ ሠራህ፤ የአእምሮ ወቀሳዬንም ሻርክልኝ፤ ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ፡፡ የጆናታን ኤድዋርድስ ውሳኔዎች እጅግ የምወዳቸው ናቸው፤ ወደ አማርኛ ለመተርጎም ጀምሬ ያልዘለቅሁባቸው ጊዜያት በርካታ ነበሩና ይህን ሥራ ሳይ እጅግ ተደሰትሁ፡፡
በብዙ የምወደውንና የምታነጽበትን ጽሐፍ በቋንቋዬ አገኘሁት፤ እንዴት ደስ ይላል፡፡ ይህ ብዙዎችን እንደሚያንጽ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ እግዚአብሔር ያክብርልኝ የተወደድህ ሆይ! ሕንጸቶችንም ከልቤ ላመሰግን እወዳለሁ፤ ወደ እናንተ ቤት ጎራ ስል የማገኘው ብዙ ነው፤ ተባረኩ፡፡
Amen Yoni. God bless you too bro!