
የኅብረቱ ውሳኔ በአዲስ ኪዳናዊው የአመራር ዘይቤ ሲታይ
በቅርቡ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት “አጋር አባል” ሲል የተቀበላቸውን ቤተ እምነቶችና መሪዎቻቸውን መነሻ አድርጎ ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል። ጉዳዩ እስከ አሁንም የተቋጨ አይመስልም። ይህንን ተከትሎ ኅብረቱ የወሰደው ውሳኔ ከሞላ ጎደል አዲስ ኪዳናዊ አመራርን የሚከተል ሆኖ አግኝቼዋለሁ የሚሉት የሥነ አመራር መምህር የሆኑት ልደቱ ዓለሙ (ዶ/ር) ናቸው።
Add comment