[the_ad_group id=”107″]

ተኣምረ ማርያም፣ ገድላትና ድርሳናት ምን ይኹኑ?

መምህር አግዛቸው ተፈራ፣ ሰሞኑን መነጋገሪያ በሆኑት ድርሳናትና ገድላት ጕዳይ ላይ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳት፣ በሊቃውንት ጕባኤ በኩል ተገቢው ማስተካከያ እንደሚሰጥ መናገራቸውን ተከትሎ የሚከተለውን ዐሳብ አጋርቷል።

Read More »

የጌታ የሆኑትን ማሳደድ ራሱን ጌታን ማሳደድ ነው

የማኅበረ አኀው የኢየሱስ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የአርባ ምንጭ አጥቢያ፣ ከየካቲት 8-10 የሥልጠናና የአምልኮ ጊዜ አዘጋጅታ ነበር። በዚህ የሦስት ቀናት መርሓ ግብር የመጨረሻው የአምልኮ ጊዜ ላይ፣ ‘ስለ ወንጌል ቀንተናል’ ያሉ ወገኖች ወደ ጉባኤው ገብተው፣ ድብደባና ዘረፋ መፈጸማቸው ተነግሯል። ይህ የዲያቆን አግዛቸው ተፈራ ዐጭር ጽሑፍ፣ የጌታ የሆኑትን ማሳደድ ክርስቶስ ራሱን ማሳደድ መሆኑን ያመለክታል።

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.