[the_ad_group id=”107″]

ዝክረ አበው

ፖሊካርፕ ያኔ፣ ፖሊካርፕ ዛሬ

የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን፣ የምሥራቅም የኦሪየንታል ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት፣ እንዲሁም የአንግሊካን እና የሉተራን አብያተ ክርስቲያናት በአንድ ድምጽ ”ቅዱስ” ሲሉ የሰየሙት ሰው ነው− ቅዱስ ፖሊካርፕ።

Read More »

ቀሌምንጦስ ዘእስክንድርያ – መፍቀሬ አፍላጦን ካህን

በብርታቱ ኀያልነት ያስገበራቸውን አገራት በግሪክ ፍልስፍናና ባህል ማጥመቅን እንደ ዐቢይ ተግባሩ አድርጎ ይዞታል፡፡ እናም የመከከለኛው ምሥራቅ፣ የአውሮፓና የሰሜን አፍሪካ ግዛቶችን በእጁ ባስወደቀ ጊዜ በጽርዕ ባህልና ፍልስፍና ከመንከር ወደ ኋላ አላለም፡፡

Read More »

ጥልቅ ዐሳቢው ጳጳስ

ስመ ጥር ካደረጉትና ዝናን ካጎናጸፉት መጻሕፍቱ መካከል፣ “ኑዛዜ” የተሰኘውን ጥራዝ ሳይጠቅስ የሚያልፍ ጸሐፊ አለ ለማለት ያስቸግራል፤ “ጌታ ሆይ፤ ለራስህ ስትል ስለ ፈጠርከን ልባችን በአንተ ላይ እስኪያርፍ ድረስ የትም ይባክናል” የተሰኘውና ተደጋግሞ የሚነሣው ኀይለ ቃልም ከዚሁ መጽሐፍ ነው ተመዞ የወጣው።

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.