
ሙስና እና አማኝ ማኅበረ ሰቡ፦ ዐጭር የዳሰሳ መጠይቅ ዘገባ
ሙስና በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ እያሳደረ ያለውን ተጽእኖ ለመመዘን በሚል ሕንጸት የሠራውን የዳሰሳ ጥናት ሙሉውን ሪፖርት ያንብቡ።
[the_ad_group id=”107″]
ሙስና በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ እያሳደረ ያለውን ተጽእኖ ለመመዘን በሚል ሕንጸት የሠራውን የዳሰሳ ጥናት ሙሉውን ሪፖርት ያንብቡ።
“ጌታን ተቀበሉ የሕይወት ጥሪ እንደሆነው ሁሉ፣ የሞት ጥሪም ነው። ለራስ ሞቶ በእርሱ ሕይወት ለዘላለም የመኖር ጥሪ ነው።” ዘሪቱ ከበደ
ዘሪቱ ከበደ በዚህ “ጌታን ተቀበሉ!” በተሰኘው ጽሑፍ ስለ የምስራቹ ቃልና ይህን የምስራች እንዲያደርሱ በእግዚአብሔር ስለ ተጠሩ አማኞች ታብራራለች፤ “እኔም እኅታችሁ በእግዚአብሔር ጸጋና መልካም ፈቃድ፣ የዚህ ሕይወት የሆነው ጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል አብስሪነት ዕጣ ወደቀብኝ።” ስትል የሕይወት የጥሪ አቅጣጫዋን ታመለክታለች። ተጨማሪ ያንብቡ።
አማረ ታቦር፣ በዚህ ጽሑፉ የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን በመጥቀስና የተለያዩ ታሪኮችን በማውሳት፣ በሰዎች ሕይወት ውስጥ የተገለጠውን የእግዚአብሔር የምሕረት ጥልቀትና ስፋት ያሳየናል። ተጨማሪ ያንብቡ፦
“ኢየሱስ ክርስቶስ የሰዎች ሁሉ ጥልቅ የነፍስ ፍለጋ ነው። ሰው ከእርሱ ጋር ኅብረት ያደርግ ዘንድ ፈጥሮታልና፣ ሰው ያንን ማድረግ በቻለ ጊዜ ብቻ ያርፋል። ሰውም ያንን እስኪያደርግ ድረስ ጥልቅ የሆነውን ክፍተቱን እየሸነገለና ያንንም ለመሙላት የተለያየ ነገርን በማሳደድ በብዙ ይደክማል።” ይህ፣ ዘሪቱ ከበደ “የእግዚአብሔር ሕዝብ” በሚል እያስነበበች ካለችው ጽሑፍ፣ ሦስተኛና የመጨረሻ ከሆነው ክፍል የተወሰደ ነው። ተጨማሪ ያንብቡ፦
“የእግዚአብሔር ሕዝብ” በሚል መሪ ዐሳብ፣ ዘሪቱ ከበደ የምታስነብበው ጽሑፍ ሁለተኛ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ዘሪቱ ከበደ በሦስት ተከታታትይ ክፍል በምታቀርበው ጽሑፍ፣ “ስለ እግዚአብሔር ሕዝብ” ምንነት እና መገለጫ ባሕርዩ ታስነብባለች፦ “ይህ ልዩ ሕዝብ በምድራዊ ልዩነቶቹ እንደገና ሊያዝና ሊከፋፈል የሚገባው ሕዝብም አይደለም። በክርስቶስ ከዓለም በተለየው ሕዝብ መካከል እንደ እግዚአብሔር ጥበብና መልካም ፈቃድ የሆነ ‘ልየታ’ እንጂ ልዩነት የለም።” ተጨማሪ ያንብቡ።
ዶ/ር ግርማ በቀለ በዚህ ጽሑፋቸው፣ ወንጌላውያን በጊዜ ሂደት እየተለማመዷቸው የመጡት ባሕላዊ እምነቶች ከወንጌል እምነት በተቃርኖ ያሉ ናቸው ሲል ይሞግታሉ። “የክርስቶስ ብቸኛ ቤዛዊ ሥራ ዋጅቶናል ስንል፣ ከኀጢአትና ባዕድ አምልኮ ጋር ትሥሥር ካለው ከየትኛውም ባሕል ጭምር ማለታችን ነው። . . . ይኸው እውነት በኢሬቻ ብቻ ላይ ሳይሆን፣ በሲዳማው ፍቼ ጨምበላላ፣ በወላይታው ጊፋታ፣ በሀዲያው ያሆዴ እንዲሁም በሌሎች ባሕላዊ በዓላት ላይ ባሉት ዕይታዎች ላይም አግባብነት አለው።” ይላሉ።
ዘሪቱ ከበደ በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ ለንባብ ባቀረበችው በዚህ ጽሑፍ፣ በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አማኞች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኖ እስከ አሁን በዘለቀው የዘፈን ጕዳይ ላይ ብያኔዋን ትሰጣለች። “ይህን ጕዳይ ሳነሣ ለዘፈን ጥብቅና ልቈም ፈልጌ አይደለም። ይሁን እንጂ፣ እውነትን መናገርም ሆነ መነጋገር አስፈላጊ እንደ ሆነ ደግሞ አምናለሁ።” የምትለው ዘሪቱ፣ ወደ ጌታ የመጣችበትን ሂደትና የተለማመደችውን መንፈሳዊ ሕይወት እያስቃኘች፣ አማኝ ማኅበረ ሰቡ በርእሰ ጕዳዩ ላይ ሊኖረው ስለሚገባ ግንዛቤ ዐሳቧን ታካፍላለች፤ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ናቸው ያለቻቸው ማስረጃዎቿንም ታቀርባለች። በዚህ ብቻ አታበቃም፤ በሙዚቃ ጥበብ ውስጥ መዝለቅ የሚሹ ክርስቲያን ወገኖች ሊኖራቸው ስለሚገባ መንፈሳዊ አመለካከትና መውሰድ ስለሚጠበቅባቸው ጥንቃቄ የምክር ቃል ታካፍላለች።
“ቅዱሳን እና መላእክት በእግዚአብሔርና በሰው መካከል አስታራቂ ተደርገው ይታመናሉ። በሌላ አኳያ፣ በአንዳንድ ቤተ ክርስትያናት ‘የእግዚአብሔር ሰው’ በሚለው ስም በእግዚአብሔርና በሰው መካከል የቈሙ አድርገው ራሳቸውን የሚያቀርቡ ወይም እነዚህን ሰዎች እንደ መካከለኛ አድርገው የሚወስዱ ሰዎች አሉ።” ባትሴባ ሰይፉ
The Oromo Liberation Front (OLF) has returned to Ethiopia saying it will continue its struggle peacefully after years of armed fighting from outside. The long-time leaders and icons of the movement have been welcomed by many on September 15, 2018 after many years of exile. Sadly, my father didn’t live long enough to see this day.
ኅብረቱ ከአራት ነቢያት “የአጋር አባልነት” ስምምነት ማድረጉን ተከትሎ፣ በርካታ አስተያየቶች በመሰጠት ላይ ናቸው። የስምምነቱ ይዘት፣ ነቢያቱ የተረዱበት መንገድ፣ የሂደቱን አጀማመር እና ስምምነቱ አለበት የተባሉትን ክፍተቶች ሚክያስ በላይ የተለያዩ ሰዎችን አነጋግሮ እንደሚከተለው አቅርቦታል።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.