
እውነተኛ አገልጋይ ማነው?
የምንኖረው እጅግ በዘመነ ትውልድ ውስጥ ነው። በዘመኑ ውስጥ በዓይናችን የምናያቸውና በልቡናችን የምናስተውላቸው በርካታ ነገሮች አሉ። በተለይም በብዙ አቅጣጫ ውሸተኞች ሆነው ሳሉ ነገር ግን እውነተኛውን መስለው የሚገለጡ ነገሮችን እናስተውላለን።
[the_ad_group id=”107″]
የምንኖረው እጅግ በዘመነ ትውልድ ውስጥ ነው። በዘመኑ ውስጥ በዓይናችን የምናያቸውና በልቡናችን የምናስተውላቸው በርካታ ነገሮች አሉ። በተለይም በብዙ አቅጣጫ ውሸተኞች ሆነው ሳሉ ነገር ግን እውነተኛውን መስለው የሚገለጡ ነገሮችን እናስተውላለን።
አንዳንዶች ሰዎች በሕይወታቸው ትርጉም ላለው፣ ብሎም ዓላማቸው ላደረጉት ጉዳይ እስከ ሞት ሊደርስ በሚችል መከራ ውስጥ ያልፋሉ፡፡ ማዕበሉ የሚንጥና የሚያንገላታ ቢሆንም፣ የሕይወት ምስቅልቅሎሹ ቢበረታም ዓላማቸውን ግን የሙጥኝ ይላሉ፡፡ በእውነቱ እንደነዚህ ዐይነት ሰዎች ተፈትነው ያልተረቱና የማይናወጥ ጠንካራ ሰብዕናን የተላበሱ ናቸው፡፡
የምንኖርበትን ዓለም በትዝብት መነፅር ብንመለከት የሰው ልጅ ሕይወት ውጣ ውረድና ትግል የበዛበት በመሆኑ ፍቅርና ጥላቻን እንዲሁም በእምነትና በክህደት መካከል ያለው የነፍስ ፍትጊያ እንዴት እንደ ሆነ ለመረዳት አንቸገርም። ሰው በዚህ ምድር ላይ ሲኖር ራሱን ከሌላው የተሻለ አድርጎ ለሌሎች ለማሳየት ወይም ከሌላው ሰው በልጦ ለመታየት የማይምሰው ጉድጓድና የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም። የተፈጥሮ ሕግን ተከትሎ ጊዜው ሲመሽና ሲነጋ የሰውም ሕይወት አንዴ ሲጨልም፣ አንዳንዴ ደግሞ ፍንትው ብሎ ፀሓይ እንደወጣችለት ቀን ሲበራ ይታያል።
አምልኮን በአንድ ቃል ለመግልጽ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ ከራስ ለሚበልጥ አንድ አካል የሚሰጥ ታላቅ አክብሮትና ስግደት፣ ወይም በፍርሀትና መንቀጥቀጥ ራስን ለሌላው ማስገዛት ወይም መስጠት የሚለውን ሐሳብ ይገልጻል፡፡ አምልኮ በዕለተ ሰንበት በጋራ ተከማችተን የምናሰማው የዝማሬ ድምፅ ወይም የምናከናውነው ሃይማኖታዊ ሥርዐትና ልማድ ብቻ አይደለም፤ ነገር ግን መላው ሕይወታችንን በማንኛውም ጊዜና ሁኔታ ለጌታ ማስገዛትና መኖርን ያካተተ ልምምድ ነው፡፡
በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? እንዲሁም ታገኙ ዘንድ ሩጡ።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.