[the_ad_group id=”107″]
ለሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አባላት፤
በዓመታዊው የሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት (HINTSET BOOK AWARD) ላይ ይሳተፉ።
ከዚህ በታች በተጠቀሱት ሦስት የመጽሐፍ ዘውጎች ሥር ከቀረቡ መጻሕፍት መካከል፣ ዕውቅና ይገባዋል የሚሉትን አንድ መጽሐፍ ከእያንዳንዱ ዘውግ ይምረጡ።
ይህ ዝግጅት፣ ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ ደረጃቸውን ጠብቀው ለወጡ መጻሕፍት ዕውቅና የሚሰጥበት ዓመታዊ መርሓ ግብር ነው። ዐላማውም፣ ጸሓፍትን ለማበረታታት፣ መሰል ሥራዎች እንዲጎለብቱ ለማገዝ፣ እንዲሁም ለአዳዲስ ጸሓፍት ፈለግ ለመተው የሚል ነው።
1. በነገረ መለኮት
2. በክርስቲያናዊ ሕይወት
3. በግለ ታሪክ እና ታሪክ
4. በፈጠራ ሥራዎች (ግጥም፣ ዐጭርና ረዥም ልብ ወለድ)
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.