
ለሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ሲሰጥ የቈየው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
[the_ad_group id=”107″]
ዐሥራ ሰባተኛው የፍረሜንቲየስ ሌክቸር በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድሕረ ምረቃ የሥነ መለኮት ት/ቤት ከመጋቢት 18 እስከ 21 2010 ዓ.ም. ተካሄደ።
“Divine Perfection and the Reality of God’s Self-Disclosure” በሚል ኀይለ ቃል ላይ ትምህርታዊ ገለጻ ያደረጉት በሴንት አንድሪው ኮሌጅ ዩኒቨርሲቲ ሥር በሚገኘው ሴንት ሜሪ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ የሆኑት፥ ፕሮፌሰር አለን ቶራንስ ናቸው። በሦስቱ ቀናትም፥ “The continuing of priesthood of Christ and its implication, The priesthood of Christ and our understanding of God, The priesthood of Christ and christian ethics” በተሰኙ ንዑስ ርእሶች ገለጻ አድርገዋል።
በትምህርታዊ ገለጻው ላይ የተሳተፉ መምህራንና ተማሪዎች፥ ፕሮፌሰር ቶራንስ ስለ ክርስቶስ የክህነት አገልግሎት ሰፊ ግንዛቤ እንዳስጨበጧቸው ለሕንጸት ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት በፍረሜንቲየስ ወይም በአባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ስም የሰየመው ይህ ዓመታዊ ዝግጅት፥ በሥነ መለኮቱ ዓለም ምርምርና ጥናት ያደረጉ ምሁራንን በመጋበዝ በኢትዮጵያ ላሉ የነገረ መለኮት ተመራማሪዎችና ተማሪዎች እንዲሁም ፍላጎቱ ላላቸው ግለ ሰቦች ዕውቀትና ልምድ ለማካፈል በሚል የሚዘጋጅ ዓመታዊ ጉባኤ ነው። አባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን (ፍረሜንቲየስ) ክርስትናን ወደ ኢትዮጵያ ይዘው ከመጡና የመንግሥቱ ሃይማኖት እንዲሆን አስተዋጽኦ ካደረጉት መካከል እንደሆኑ ይታመናል።
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ ላለፉት ዐሥርት ዓመታት ሲያከናውናቸው የነበረውን ተግባር ለመዘከር የ10ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ሰኔ 4 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ልዩ በሆነ መርሓ ግብር አከበረ። ክብረ
“የቤተ መጻሕፍት አደረጃጀት” የተሰኘ የግማሽ ቀን ሥልጠና ለተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዚያ 14 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. በላቭ ኤንድ ኬር ማዕከል የተካሄደ ነበር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.
Add comment