
ለሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ሲሰጥ የቈየው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
[the_ad_group id=”107″]
“አምልኮና ሀልዎተ እግዚአብሔር” በሚል በእንዳልካቸው ሐዋዝ የተጻፈው መጽሐፍ እሑድ ሚያዚያ 2 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በ9 ሰዓት በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት ተካሄደበት፡፡
ለውይይት መነሻ ጽሑፍ ያቀረበው አቶ አዳነ አስናቀ ሲሆን፣ መጽሐፉ ከይዘትም ሆነ ከቅርጽ አንጻር ሊሻሻል ይገባል ያላቸውን ክፍተቶች፣ ብርቱ ናቸው ካላቸው ሐሳቦች ጋር አያይዞ አቅርቧል፡፡ ይህንን ተከትሎም ታዳሚያን ለጸሐፊው በርካታ ጥያቄዎችንና አስተያቶችን አቀርበዋል፡፡
የመጽሐፉ ጸሐፊ እንዳልካቸው ሐዋዝ ከገምጋሚውና ከታዳሚያን ለተነሡለት ጥያቄዎች መልስ ይሆናል ያለውን የሰጠ ሲሆን፣ ከግምገማውም ሆነ ከታዳሚያን ከቀረቡለት አስተያየቶች ጠቃሚ ትምህርት ማግኘቱንና ወደፊት መጽሐፉ ለዳግም ኅትመት ሲቀርብ የሚያስተካክላቸው ነገሮች እንዳሉት ጭምር ተናግሯል፡፡
በመጪው ግንቦት 7 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በመጋቢ ስሜ ታደሰ የተጻፈውና “ምን ሠርተን እንለፍ?” የተሰኘው መጽሐፍ መሆኑ በዕለቱ ተገልጿል፡፡
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ ላለፉት ዐሥርት ዓመታት ሲያከናውናቸው የነበረውን ተግባር ለመዘከር የ10ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ሰኔ 4 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ልዩ በሆነ መርሓ ግብር አከበረ። ክብረ
“የቤተ መጻሕፍት አደረጃጀት” የተሰኘ የግማሽ ቀን ሥልጠና ለተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዚያ 14 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. በላቭ ኤንድ ኬር ማዕከል የተካሄደ ነበር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.
Add comment