
ለሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ሲሰጥ የቈየው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
[the_ad_group id=”107″]
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመምህር ያሬድ ሽፈራው የተጻፈውንና “የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪካዊ አመጣጥ” (ቅጽ 1) የተሰኘውን መጽሐፍ፣ እሑድ ታኅሣሥ 7 ቀን፣ 2011 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ጸሐፊው በተገኙበት ለውይይት አቀረበ።
ለውይይት መነሻ ሐሳብ ያቀረቡት የሥነ መለኮት አጥኚና መምህር የሆኑት አቶ ዮናስ አስፋው ናቸው። አቶ ዮናስ በሒሳቸው እንዳመለከቱት መጽሐፉ ባነሣው ጭብጥ በዐይነቱ የመጀመሪያ ሊባል የሚችል እንደ ሆነ አብራርተዋል። በተለይም፣ ከስድሳ ስድስቱ የብሉይና ዐዲስ ኪዳን መጻሕፍት በተጨማሪነት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተቀንነዋል ስለሚባሉት “አእዋልድ መጻሕፍት” በቂ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ሥራ በጸሐፊው መሠራቱን መስክረዋል። ጸሐፊው ከሐያሲውና ከአንባቢዎቻቸው ለተነሡላቸው አስተያየቶችና ጥያቄዎች መልስ ያሉትን የሰጡ ሲሆን፣ ቢያሻሽሉት ይበጃል በሚል የቀረቡላቸውን ጥቆማዎች ከሞላ ጎደል መቀባላቸውን ተናግረዋል።
በቀጣይ መርሓ ግብር ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በመጋቢ ኤልያስ ኪቲላ የተጻፈውና “ፓሩሲያ፦ የኢየሱስ መምጣትና የዓለም መጨረሻ ምልክት (የእግዚአብሔር መንግሥት ገጽታ)” የተሰኘው መጽሐፍ ሲሆን፣ ጥር 5 ቀን፣ 2011 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት በዘጠኝ ሰዓት የሚገመገም መሆኑ ተገልጿል።
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ ላለፉት ዐሥርት ዓመታት ሲያከናውናቸው የነበረውን ተግባር ለመዘከር የ10ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ሰኔ 4 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ልዩ በሆነ መርሓ ግብር አከበረ። ክብረ
“የቤተ መጻሕፍት አደረጃጀት” የተሰኘ የግማሽ ቀን ሥልጠና ለተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዚያ 14 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. በላቭ ኤንድ ኬር ማዕከል የተካሄደ ነበር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.
Add comment