
ለሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ሲሰጥ የቈየው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
[the_ad_group id=”107″]
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማኅበር (ኢቫሱ) አምስተኛውን የክርስቶስ ልዕቀት ጉባኤ ላለፉት ሦስት ቀናት በቤዛ ኢንተርናሽናል ቤተ ክርስቲያን መሰብሰቢያ አዳራሽ ሲያካሂድ ቆይቷል።
ከመጋቢት 6 – 8፥ 2011 ዓ.ም. በተካሄደው በዚሁ ዓመታዊ ጉባኤው ላይ እስከ ሁለት ሺህ የሚደርሱ ተማሪዎች እንደተገኙ ከማኅበሩ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል። ተማሪዎቹ በአዲስ አበባ፣ አምቦ፣ ወልቂጤ፣ ፍቼ፣ ደብረ ብርሃን፣ አዳማ፣ አሰላ እና ወሊሶ ውስጥ ካሉ የመንግሥትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመጡ ናቸው ተብሏል።
የዘንድሮው ጉባኤ መሪ ጥቅስ “ምስክሮቼ ትሆናላችሁ” (የሐዋርያት ሥራ 1፥8) ሲሆን፣ በሦስቱ ቀናት ለተማሪዎቹ ይቀርቡ የነበሩ መልእክቶችና ትምህርቶችም በዚሁ ጭብጥ የተቃኙ ነበሩ። ኢቫሱ በመላ አገሪቱ እስከ አምሳ ሺህ የሚደርሱ የወንጌል አማኝ ተማሪዎችን የሚያስተባብር ማኅበር ሲሆን፣ በአፍሪካ ውስጥ ካሉ የተማሪ አገልግሎቶች ውስጥ ትልቁ እንደ ሆነም ይነገርለታል።
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ ላለፉት ዐሥርት ዓመታት ሲያከናውናቸው የነበረውን ተግባር ለመዘከር የ10ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ሰኔ 4 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ልዩ በሆነ መርሓ ግብር አከበረ። ክብረ
“የቤተ መጻሕፍት አደረጃጀት” የተሰኘ የግማሽ ቀን ሥልጠና ለተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዚያ 14 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. በላቭ ኤንድ ኬር ማዕከል የተካሄደ ነበር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.
Add comment