
ለሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ሲሰጥ የቈየው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥልጠና ተጠናቀቀ
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
[the_ad_group id=”107″]
የኮቪድ – 19 ስርጭትን ለመግታት በሚደረገው የሥራና የእንቅስቃሴ ገደብ ምክንያት፣ የከፋ ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላሉ ተብለው ለሚታሰቡ የኅብረተ ሰብ ክፍሎች ለአንድ ወር ቀለብ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ የሚያስችል ቅስቀሳ ተጀመረ።
በጥቂት ግለ ሰቦች አነሣሽነት የተጀመረውና “በጋራ ለመቆም ጊዜው አሁን ነው!” በሚል መሪ ቃል የቀለብ ሰፈራ ድጋፍ በይፋ የሚጀመረው፣ ከነገ መጋቢት 19 ቀን፥ 2012 ዓ.ም. ጀምሮ እንደ ሆነ ታውቋል። በዐይነት ለሚቀርቡ የምግብ ዐይነቶች መቀበያነት እንዲያገለግሉ አራት የድጋፍ መቀበያ ጣቢያዎች መለየታቸው ለሕንጸት የተለካው መረጃ ያመለክታል። በዚሁ መሠረት፣ ምሥራቅ መሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን፣ አዲስ አበባ አማኑኤል ኅብረት ቤተ ክርስቲያን፣ X-Hub ቢሮ እንዲሁም ከቤት እስከ ከተማ ማዕከል የድጋፍ መቀበያ ጣቢያዎች በመሆኑ በቀጣዮቹ ቀናት አገልግሎት እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
ከእነዚህ በተጨማሪ መንግሥት ለዚሁ አገልግሎት እንዲውሉ በለያቸው ሁለት ተጨማሪ ጣቢያዎች ድጋፍ ማድረግ እንደሚቻልም ነው ተያይዞ የተጠቀሰው። እነዚህም የሀገር ፍቅር ቲያትር እና የኤግዚቢሽን ማዕከል ናቸው ተብሏል።
ለሕንጸት የተላከው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በዐይነት እንዲቀርብ የሚጠበቀው የምግብ ዝርዝርና መጠን የሚከተለው ይሆናል፦
“Biblical Education By Extension (BEE World)” እና በዳላስ ያለችው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተ ክርስቲያን በአጋርነት ሲያሠለጥኗቸው የነበሩትን ዐሥራ ሰባት የመጀመሪ ዙር ተማሪዎችን አስመረቁ።
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ ላለፉት ዐሥርት ዓመታት ሲያከናውናቸው የነበረውን ተግባር ለመዘከር የ10ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ሰኔ 4 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ልዩ በሆነ መርሓ ግብር አከበረ። ክብረ
“የቤተ መጻሕፍት አደረጃጀት” የተሰኘ የግማሽ ቀን ሥልጠና ለተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዚያ 14 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. በላቭ ኤንድ ኬር ማዕከል የተካሄደ ነበር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.
Add comment