[the_ad_group id=”107″]

የኮልፌ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን በኮቪድ 19 ወረሽ ምክንያት የጋር ስብሰባ መቆሙን ተከትሎ፣ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት በምን መልኩ እንደ ቀጠለ ተሞክሯቸውን ለሕንጸት አጋርተዋል። በዚህ መሠረት የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልጋዮች በየአገልግሎት ክፍሎቻቸው እየሠሩ ያሉትን በተከታታይ ለሕንጸት ተመልካቾች ያቀርባሉ።

በዚህ ዝግጅት የቤተ ክርስቲያኒቱ የትምህርትና ሥልጠና ኀላፊ ንጉሤ ጎንፋ (መጋቢ) ጋር የተደረገውን ቆይታ ይመልከቱ።

Hintset

Add comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.