[the_ad_group id=”107″]

ስለ አወስቦ አንዳንድ ነገሮች” በሚል ርእስ በ“Under Construction” ጠረጴዛ ትዕግስት፣ ሚሳእል እና ምስክር የመጀመሪያውን ክፍል ውይይት ባለፈው ሳምንት አድርገው ነበር። በመጀመሪያው ውይይታቸው፣ ስለ አወስቦ ምንነትና ንጽሕና መነጋገራቸው ይታወሳል። በዚህ በሁለተኛው ክፍል፣ የአወስቦ ንጽሕና ጉድለትና ተያያዥ ጉዳዮች ይህንን ተወያይተዋል።

Add comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.