[the_ad_group id=”107″]

ኢትዮጽያ ውስጥ አሁንም ድረስ ወንጌል አልደረሳቸውም ተብለው የተለዩ ብሔረ ሰቦች ቁጥር ከሠላሳ እንደሚበልጥ ጥናቶች ያሳያሉ። ለእነዚህ ወገኖች ወንጌልን ለማድረስ የቤተ ክርስቲያን የወንጌል ስርጭት ብቻውን በቂ አለመሆኑን የሆርን አፍሪካ ሚሽን መሥራችና ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶ/ር ማርቆስ ዘመደ ከሕንጸት ጋር ባደረጉት ቆይታ ይናገራሉ።

Hintset

Add comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.