[the_ad_group id=”107″]
ሕንጸት ፓናል በተለያዩ ርእሰ ጕዳዮች ላይ ውይይት የሚካሄድበት መድረክ ሲሆን፣ የባለሙያዎች ምክረ ሐሳቦች በውይይት ዳብረው የማኅበረ ሰቡን ግንዛቤ እንዲያሰፉ በሚል የሚዘጋጁ ናቸው።
ሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር፣ “የአደባባይ መብት ጥየቃና ተያያዥ ጕዳዮቹ” በሚል ርእስ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት እሑድ መጋቢት 18 ቀን፥ 2014 ዓ.ም. በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች ተካሄደ። በውይይቱ ላይ ሦስት ወረቀቶች ቀርበው ውይይት ተካሄዶባቸዋል።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.