[the_ad_group id=”107″]

Latest Articles

“ከሥጋ ተለይተን መኖር፣ በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል”

“‘የጠፋው ልጅ’ ምን ያህል ይዘገይ እንደ ሆነ አናውቅም እንጂ፣ ማልቀሱና መጮኹ ግን አይቀርም። ርዳታን ከማግኘቱ በፊት ግን፣ መጮኽ እና ማልቀስ ግድ ይለዋል። ጊዜውን እና ሰዓቱን አናውቅምና፣ እኛ በቤት የቀረን ቤተኞች ስለጠፋው ልጅ ማሰብ ከሆነልን “አቤቱ፤ እባክህ አሁን አድን” የሚለውን ጸሎት እናቅርብ (መዝ. 118፥25)።”

Read More »

ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?[1]

አማረ ታቦር፣ “ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?” በተሰኘው በዚህ ምጥን መጣጥፉ፣ ‘ጥሩ ሰዎች ላይ ክፉ እንዲደርስ ለምን እግዚአብሔር ፈቀደ?’ የሚለው ጥያቄ ወደ አእምሯችን ሲመጣ፣ ልናስባቸው የሚገቡ አራት ነጥቦች አሉ ይላል። ሙሉውን ጽሑፍ ያንብቡ።

Read More »

ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?[1]

አማረ ታቦር፣ “ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?” በተሰኘው በዚህ ምጥን መጣጥፉ፣ ‘ጥሩ ሰዎች ላይ ክፉ እንዲደርስ ለምን እግዚአብሔር ፈቀደ?’ የሚለው ጥያቄ ወደ አእምሯችን ሲመጣ፣ ልናስባቸው የሚገቡ አራት ነጥቦች አሉ ይላል። ሙሉውን ጽሑፍ ያንብቡ።

Read More »

ፍርሀት እና ምሕረት

“ምሕረቱ ያለው፣ ፍርሀቱ ላለባቸው ነው። በእግዚአብሔር የማያምኑ፣ ፍርሀቱን የማያውቁ ወይም የናቁ፣ እነርሱ ምሕረቱን አያውቁም፤ አይቀበሉምም።” ቴዎድሮስ ሲሳይ

Read More »

ወደ ቦታችሁ ተመለሱ!

“ውድቀት ከበረዛቸው መስተጋብሮች አንዱ፣ በሁለቱ ጾታዎች መካከል የነበረውን ኅብረት ነው። … ሁለቱ የጾታ መደቦች ኀላፊነታቸውንና ቦታቸውን በቅጡ ሲረዱ፣ የብዙ ነገሮች መልክ እየሠመረ ይመጣል። ሴትነትንም ሆነ ወንድነትን የሚያራክስ የማኅበረ ሰብ ሥርዐት ራሱን ለጥፋት ያጋልጣል፤ መፈረካከሱም ሳይታለም የተፈታ ነው።”

Read More »

የራቢ ሃሮልድ ኩሽነር ጥያቄና መልስ

“የመጽሐፍ ቅዱሱ አምላክ፣ የክፋትን ኀይል በሙላት መቆጣጠር እንደማይችል እና ክፋት/መከራ ከእርሱ ፈቃድ ውጭ ሊሆኑ እና ሊከሰቱ እንደሚችል በድፍረት ደመደሙ። ለእዚህ ዐይነት መልሶቻቸው ብዙ እጆች አጨበጨቡላቸው፤ የብዙዎችንም ልብ ‘አሳረፉ’።”

Read More »

“የዘመናችን” ቤተ ክርስቲያንና የተሐድሶ ጥያቄ፦ ተግዳሮቶችና ዕድሎች!

“የወንጌል ተልእኮ ብዙውን ጊዜ ለውጪው ዓለም ብቻ እንደ ሆነ ስለምናስብ፣ ወንጌልን ይዞ ወደ ውጭ መሮጥን ቤተ ክርስቲያን ቅድሚያ ሰጥታ ስትተጋበት ትታያለች። ነገር ግን፣ ‘ታላቁ ተልእኮ’ የሚመነጨው ከ’ታላቁ ትዕዛዝ’ መሆኑን እንዘነጋለን። ‘… ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ’ ያለው ጌታ አስቀድሞ፣ ‘“ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤” ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤ ሁለተኛውም ያንኑ ይመስላል፤ ይህም፣ “ጎረቤትህን እንደ ራስህ ውደድ” የሚለው ነው፤ ሕግና ነቢያት በሙሉ በእነዚህ ሁለት ትእዛዞች ላይ የተንጠለጠሉ ናቸው።’ (ማቴ. 22፥37-40) ሲል አስረግጦ ነግሮናል።”

Read More »

From Pews to Progress: How the Church Can Tackle Ethiopia’s Unemployment Crisis

“Dr. Nardos, a devoted Christian and an active member of an evangelical church, sought support within her church community during this trying time. However, the assistance she received was limited to comforting her family after her unexplained absence. This narrative poses a vital question: Should the church’s role be confined to providing comfort and solace, or can it evolve into a more proactive force in tackling the unemployment crisis and making a tangible difference in the lives of its congregants?”

Read More »

የጆሮ ያለህ!

ተካልኝ ነጋ (ዶ/ር) በዚህ ጽሑፉ፣ ‘አድማጭ መሆን ለምን ተሳነን? ለምን ተናጋሪ ብቻ ሆንን? በማድመጥ ውስጥ እናገኝ የነበረውን ኁልቁ መሳፍርት በረከትኣ ለምን እናጣለን?’ ሲል አንባቢን ይሞግታል።

Read More »

ለግብ መብቃት

“መጽሐፍ ቅዱስ ከነገር ጅማሬ ይልቅ ለነገር ፍጻሜ ከፍተኛ አጽኖት ይሰጣል። ለፍጻሜ ትኵረት የመስጠቱም ምክንያት ብዙዎች ከጠራቸው ከእግዚአብሔር ጋር ጕዞ እንደሚጀምሩ፣ ነገር ግን በጀመሩበት ፍጥነትም ሆነ ቅናት እንደማይቀጥሉ፣ ከዚያም ዐልፎ ከመሥመር እንደሚወጡ ለማሳየት ነው።” ይልቃል ዳንኤል

Read More »

ዕቅበተ እምነትና ውግዘት

“ውግዘት ከዕቅበተ እምነታዊ ሙግት ይልቅ፣ የሰፋ ጥናትና በእግዚአብሔር ቃል ላይ የተመሠረተ ተብራርቶ የሚቀርብ ግንዛቤና ግልጽነት ይፈልጋል።” ጆንሰን እጅጉ

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.