[the_ad_group id=”107″]

የተላኩ

ዘጠኙ ቅዱሳን (The Syrian Monks)

“ዘጠኙ ቅዱሳን” የተሰኘው ይህ የገናዬ ዕሸቱ ጽሑፍ፣ በወንጌልና ተልእኮ እንቅስቃሴ ላይ አተኩራ ከምታስነብባቸው ሥራዎቿ መካከል ሦስተኛው ነው።

Read More »

ክርስትና ወደ ኢትዮያ መቼ ገባ?

“የተላኩ” በተሰኘው ዐምድ፣ ገናዬ ዕሸቱ ከምታስነብባቸው ተከታታይ ጽሑፎች ሁለተኛው የሆነው ይህ ጽሑፍ፣ ወንጌል ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል ተብሎ የሚታመንባቸውን ዘመናትና የአገባብ ሒደቶች ቀረብ አድርጋ ታስቃኘናለች።

Read More »

ወንጌል ወደ ኢትዮጵያ፦ ዐጭር ታሪካዊ ቅኝት

ገናዬ እሸቱ “የተላኩ” በተሰኘው ዐምድ፣ ወንጌል ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል ተብሎ የሚታመንባቸውን የተለያዩ ዘመናትና የወንጌል እንቅስቃስውን ሂደት በወፍ በረር ታስቃኘናለች። ይህ ጽሑፏ በተከታታይ ከምታስነብባቸው የወንጌል ተልእኮ ተኮር ከሆኑ ሥራዎቿ የመጀመሪያው ነው።

Read More »

What Would Onesimus Nesib (Abba Gamachis) Plead Ethiopians about Eritrea?

In this article Naol Befekadu asks: “In light of today’s religious freedom in Ethiopia, which was obviously unthinkable during the time of Onesimos, and in light of present-day Eritrea’s persecution of Christianity and other minorities, and the migration of Eritreans to Ethiopia and neighborhood countries, I would love to imagine how would Onesimos Nesib, Abba Gamachis would respond?”

Read More »

አዙሪቱ ይገታ፤ ተልእኮው ይፈጸም!

ወንጌል የአንድን ማኅበረ ሰብ ዐውድ በመጠቀም ለማኅበረ ሰቡ አባላት መድረስ አለበት። በየትኛውም የዓለማችን ክፍል የሚገኙ ሕዝቦች የራሳቸው የሆነ ባህል አላቸው። ባህል ደግሞ በራሱ ክፉ አይደለም።” የሚለው ይህ የናዖል በፈቃዱ ጽሑፍ፣ የሚሲዮን ተልእኮ በኢትዮጵያ በሚፈለገው ደረጃ እንዳይሄድ ከሚያደርጉ እክሎች አንዱ ስለ ሆነው የዐውዳዊነት ዕጦት እንዲህ ያስነብባል።

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.