[the_ad_group id=”107″]

ከጒታዉም ከገበታውም

ነፍስም ይርባታል

“በሰማይ ከአንተ በቀር ማን አለኝ? በምድርስ አንተን ካገኘሁ ምን እሻለሁ?” (መዝ. 73፥25)

Read More »

እንባዬን ተዉልኝ፤ ግና “አልዝምም”

ማቴቴስ ትሰኝ የነበረችውን መጽሔትና መላውን ብርዕ ጨባጮቿን ጥረት እያሰላሰልሁ፣ ደግሞም ሕንጸት ይሏትን ዐዲስ መጽሔት መከሠት እያሰብሁ በነበረበት አንዲት ምሽት እንዲህ፣ እንዲህ ሲሰማኝና እንዲህ፣ እንዲህ በሐሳብ ስዛቍን (ስለፋ) አመሸሁ። መጽሔቶቹም የሕይወትን ትዝታና ተስፋ በግርድፉ የማነጽርባቸው ጊዜያዊ ትእምርቶች መስለው ታዩኝ። ሐሳቤ ታዲያ ወደ ኋላና ወደ ፊት መንጠሩ አልቀረም፤ ማቴቴስ ከኋላ ሕንጸት ከፊት ለፊት። ማቴቴስ አሁን በኅትመት ላይ አይደለችምና “የት ገባች” የማለትን ነገር ብትጠይቁኝ፣ መልሱን በይፋ ለመስጠት ዕውቀቱም ሥልጣኑም የለኝም። በመገኘቷ ዘመን ልሳኗን ይዋስ እንደ ነበረ ጸሐፊ ብቻ፣ ባለመገኘቷ የሚሰማኝን አንዳች ግላዊ ስሜትና ተዛምዶኣዊ ትምህርት (lesson) መተንፈሴ አይቀሬ ኾኖብኝ ነው። ስለ ሕንጸት ደግሞ በተስፋ ደስ ቢለኝ የሞነጨርኩት ታክሎበት የቀረበ ነው። እነሆ በረከት…

Read More »

ኢየሱስ ጥያቄ፤ ኢየሱስ መልስ

ሕንጸት ከልደት (ገና) በዓል በፊት ቀጣዩ ቅጿ እንደማይደርስ በማሰብ ዛሬውኑ “እንኳን አደረሳችሁ” ማለቴ የወግ ነው። ከመልካም ምኞት መግለጫዬ በላይ ግን የክብረ በዓሉን ምክንያት በዚህ መልኩ ብናየው በማለት ይህችን ከትቤአለሁ። ጥያቄና መልስ።

Read More »

አንብቡና አስተላልፋት

የምወድህ (የጽሑፍ ልማድ ኾኖ እንጂ አንቺም አለሽበት) አንባቢዬ ሆይ፣ “ምን ላንብብ? ለማንስ ላስተላልፋት?” እንደምትለኝ እገምታለሁ። ይህችን መጣጥፍ ለመጫር ምክንያት የኾነኝን ነገር መጨረሻ ላይ ነው የምነግርህ። በቅድሚያ ስለ ንባብ/ ማንበብ ጥቂት እንድጫጭር እያነበብህ ፍቀድልኝ።

Read More »

ዳገትና ተስፋ

ልጆች ሳለን በሚነገሩን ጣፋጭ ተረቶች በኩል አጮልቀን የምናያቸው የሕልም ዓለማት ነበሩን። (ርግጥ፣ በነ “አያ ጅቦ” ታሪክ ብቻ ላደገ ልጅ ይህ አባባል አይሠራም።)

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.