[the_ad_group id=”107″]

ፍታቴ

ኢየሱስ ይልቃል

“ኢየሱስ ይልቃል” የተሰኘው ይህ ጽሑፍ በዕብራውያን መልእክት ላይ መሠረቱን ያደረገ ሲሆን፣ የመልእክቱ ማጠንጠኛ “በግርማው ቀኝ ተቀመጠ” በሚለው ሐሳብ ላይ የሚመሠረት መሆኑን ጸሐፊው ሳምሶን ጥላሁን በሚከተለው ፍታቴው ያስቃኛል።

Read More »

ቃል፤ ምጡቅ፣ ፈጣሪ ኵሉ፣ ሥግው

በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። ዘፍ. 1፥1

በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። እርሱም በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ። ዮሐ 1፥1-2

በመጀመሪያ ነበርና ከሁሉ በፊት ቃል ኖሯል፤ መጽሐፉ ብሏል፡፡

Read More »

የጳውሎስ መልእክት ወደ ቲቶ ጤናማ ትምህርት – ጤናማ ኑሮ (ክፍል 2)

በአንድ ወቅት ከአንድ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ጋር በታክሲ እየተጓዝን፣ ከቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎች መካከል አንዱን አገኘን፡፡ ይህም ሰው ሞቅ ያለ ሰላምታ ከሰጠኝ በኋላ አብሮኝ የነበረውን አገልጋይ ስሙን በመናገር ለመተዋወቅ ሞከረ፡፡ በዚህ ጊዜ ግራ የተጋባው ወዳጄ ስሙን በመጥቀስ “እከሌ እኮ ነኝ” በማለት ሊያስታውሰው ሞከረ፡፡ የሚያሳዝነው ግን የቤተ ክርስቲያን መሪው ሊያስታውሰው አልቻለም፤ በድፍረትም እንደማያውቀው ተናገረ፡፡ እኔም በአንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አብረው እያገለገሉ ያሉ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌንና በብዛት የእሑድ አምልኮ ፕሮግራም ይመራ የነበረውን ወንድም ለማስተዋወቅ ተገደድሁ፡፡ ይህ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌ የተደራረበ ሥራ ያለው ከመሆኑ የተነሣ ከቅዱሳን ጋር ኅብረት ለማድረግ ወደ እሑድ አምልኮ ፕሮግራም ከሚመጣበት የማይመጣበት ጊዜ ይበዛ ነበር፡፡

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.