“የአማልክቱ” ዐዋጅ!፦ ጆንሰን እጅጉ – የታዳምያን ውይይት
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመስከረም ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው “የአማልክቱ ዐዋጅ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
[the_ad_group id=”107″]
የሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በክርስቲያን ማኅበረ ሰቡ ዘንድ የንባብና የውይይት ባሕል እንዲዳበርና ብርቱ ጸሐፊያን እንዲጎለብቱ በሚል በወር አንድ ጊዜ የሚደረግ የመጽሐፍ ግምገማ/ውይይት ያካሄዳል፡፡
በዚህም የሚከተሉትን ዝርዝር ዓላማዎችን ለማሳካት ይሠራል፡-
ከላይ የተዘረዘሩት መሥፈርቶች በየትኛውም የሥነ ጽሑፍ ዘውግ ውስጥ ያሉትን መጻሕፍት ይመለከታል፡፡
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመስከረም ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው “የአማልክቱ ዐዋጅ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣በመስከረም ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣”የአማልክቱ ዐዋጅ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በነሐሴ ወር ተዘጋጅቶ የነበረው “ኂስ እና ሕንጸት” የተሰኘው ውይይት ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በነሐሴ ወር ተዘጋጅቶ የነበረው “ኂስ እና ሕንጸት” የተሰኘው ውይይት የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣በሐምሌ ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣”የሚስዮናዊው ማስታወሻ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣በሐምሌ ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣”የሚስዮናዊው ማስታወሻ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በግንቦት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣ “የኢትዮጵያ ወንጌላውያን መደመር” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በግንቦት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣ “የኢትዮጵያ ወንጌላውያን መደመር” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
“ሐዋሪያነትና ነብይነት”፦ የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ቲዮሎጂካል ኮሚሽን | የታዳምያን ውይይት
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በሚያዚያ ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣ “ሐዋሪያነትና ነብይነት” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመጋቢት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣ “ሰሊሆም፦ ልጆቹ! መልእክተኞቹ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመጋቢት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣ “ሰሊሆም፦ ልጆቹ! መልእክተኞቹ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በየካቲት ወር በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ ቀርቦ የነበረው “ቁስ አበድ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በጥር ወር በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ ቀርቦ የነበረው “የተከዳው እውነት” የተሰኘው መጽሐፍ ግምግማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በታኅሣሥ ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረውና “ፈለግ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በኅዳር ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረውንና “አምልኮተ ሰበእ” የተሰኘውን መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል ይመልከቱ።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በኅዳር ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው “አምልኮተ ሰብእ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ ለውይይት ቀርቦ የነበረው፣ “የምወድህ” መጽሐፍ የውይይት ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ ላይ ለወይይት ቀርቦ የነበረው “የምወድህ” የተሰኘው መጽሐፍ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ገምጋሚ፦ ብሩክታዊት ቦሊሶ
በመስከረም ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረውና፣ “የተዓምራት አምላክ ታምረኛ” የተሰኘው ግለ ታሪክ መጽሐፍ ሁለተኛ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በመስከረም 2015 ዓ.ም. ለውይይት ቀርቦ የነበረውና “የታምራት አምላክ ታምረኛ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሐምሌ ወር የመጽሐፍ ግምገማ መርሐ ግብር፣ “ጴንጤቆስጤአዊነት ወይስ የብልጽግና ወንጌል?” በሚል ርእስ በመጋቢ ዕሸቱ አበበ ተጽፎ፣ በዳዊት ሙራ ኂስ የተሰጠበትን መጽሐፍ የውይይት ክፍል ይመልከቱ።
“ጴንጤቆስጤአዊነት ወይስ የብልጽግና ወንጌል?” በሚል ርእስ በመጋቢ ዕሸቱ አበበ የተጻፈውንና በዳዊት ሙሩ ኂስ የተሰጠበትን የሐምሌ ወር የመጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር የመጀመሪያ ክፍል ይመልከቱ።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በወርኀዊ መርሐ ግብሩ፣ “ሐተታ ዘዘርአ ያዕቆብ በሚባል ስም የሚታወቀው የወርቄ የሕይወት ታሪክ” በሚል ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከግእዝ ወደ አማርኛ በተረጐሙት ሥራ ላይ
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በወርኀዊ መርሐ ግብሩ፣ “ሐተታ ዘዘርአ ያዕቆብ በሚባል ስም የሚታወቀው የወርቄ የሕይወት ታሪክ” በሚል ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከግእዝ ወደ አማርኛ በተረጐሙት ሥራ ላይ
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በግንቦት ወር ለውይይት አቅርቦት የነበረውና “ዕቅበተ እምነት በኢትዮጵያ ዐውድ” የተሰኘው መጽሐፍ ሦስተኛው ክፍል፣ ከታዳምያን ለተነሡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች የተሰጡ ምላሾች እንደሚከተለው ቀርበዋል።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በግንቦት ወር ለውይይት አቅርቦት የነበረውና “ዕቅበተ እምነት በኢትዮጵያ ዐውድ” የተሰኘው መጽሐፍ ሁለተኛው ክፍል፣ ሩሃማ ገዛኸኝ ያቀረበችውን ግምገማ ይዞ እንደሚከተለው ለዕይታ ቀርቧል።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በግንቦት ወር መርሓ ግብሩ ለውይይት አቅርቦት የነበረውና፣ “ዕቅበተ እምነት በኢትዮጵያ ዐውድ” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያ ክፍል ዶ/ር ተካልኝ ዱጉማ ያቀረቡትን ኂስ ይዟል፤
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በሚያዚያ ወር መርሓ ግብሩ ለውይይት አቅርቦት የነበረውና፣ “ዐብረን ሰው እንሁን” የተሰኘው የሰሎሞን ጥላሁን መጽሐፍ ግምገማ፣ ሁለተኛው የውይይት ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ ላለፉት ዐሥርት ዓመታት ሲያከናውናቸው የነበረውን ተግባር ለመዘከር የ10ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ሰኔ 4 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. ልዩ በሆነ መርሓ ግብር አከበረ። ክብረ
“የቤተ መጻሕፍት አደረጃጀት” የተሰኘ የግማሽ ቀን ሥልጠና ለተለያዩ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዚያ 14 ቀን፥ 2015 ዓ.ም. በላቭ ኤንድ ኬር ማዕከል የተካሄደ ነበር።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ፣ በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ የጥር ወር የመጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር ላይ ቀርቦ በነበረውና፣ “የተከዳው እውነት” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ ስሟ ያለ አግባብ መነሣቱን በመግለጽ፣
በሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት ላይ ከተወሰዱ ፎቶዎች መካከል (ፎቶ በገናዬ ዕሸቱ)
“365 ቀናት፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ በየዕለቱ” የተሰኘና በዐይነቱ ልዩ የሆነ የጥሞና መጽሐፍ ለንባብ ቀረበ።
በሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አዘጋጅነት በየወሩ የሚካሄደው ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ እሑድ መስከረም 8 ቀን፣ 2009 ዓ.ም. ተካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት አዳራሽ በተከናወነው መርኀ ግብር፣ ለውይይት የቀረበው መጽሐፍ “ይነጋል” የተሰኘውና በዲያቆን ጽጌ ሥጦታው የተጻፈው መጽሐፍ ሲሆን፣ የውይይት መነሻ ሐሳብ ያቀረቡት ቀሲስ ሰሎሞን ደረጀ ናቸው፡፡
ወርኀዊው የሕንጸት መጽሐፍ ክበብ የግምገማ መርሓ ግብር እሑድ ሐምሌ 3 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በዕለቱ ለውይይት የቀረበው መጽሐፍ “ሌላ ሰው” የተሰኘው የዶ/ር ምሕረት ደበበ የልብ ወለድ ሥራ ነው፡፡
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት በየወሩ የሚካሄደው የመጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር ባለፈው እሑድ ሰኔ፣ 5 ቀን 2008. ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት አዳራሽ ተከናወነ፡፡ የወሩ ተረኛ መጽሐፍ የነበረው በመርዓዊ ንጉሤ የተጻፈውና “ቱንቢ፡- መለኪያውን የማያውቅ ልኩን አያውቅም” የተሰኘው መጽሐፍ ነበር፡፡
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ የወርኀ ጥር የመጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብሩን አካሄደ፡፡ እሑድ ግንቦት 7 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው ግምገማ ላይ ለውይይት የቀረበው መጽሐፍ “ምን ሠርተን እንለፍ?” የተሰኘውና በመጋቢ ስሜ ታደሰ የተዘጋጀው ነው፡፡
“አምልኮና ሀልዎተ እግዚአብሔር” በሚል በእንዳልካቸው ሐዋዝ የተጻፈው መጽሐፍ እሑድ ሚያዚያ 2 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በ9 ሰዓት በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት ተካሄደበት፡፡
“የአመራር ጥበብ” የተሰኘውና በአቶ ጌታቸው በለጠ የተጻፈው መጽሐፍ በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ ውይይት ተደረገበት፡፡ ውይይቱ ባለፈው እሑድ፣ የካቲት 6 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ነበር የተካሄደው፡፡
ወርኀዊው የሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ መርሓ ግብር፣ ባለፈው እሑድ ጥር 1 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ ለውይይት ቀርቦ የነበረው መጽሐፍ በእንግሊዛዊው ጸሐፊ ሲ.ኤስ. ሊዊስ “Mere Chrsitianity” ተብሎ የተጻፈውና በአዲስ አሰፋ “ክርስትና ለጠያቂው አእምሮ” በሚል ወደ አማርኛ የተመለሰው መጽሐፍ ነው፡፡
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት በየወሩ የሚካሄደው የመጽሐፍ ውይይት ባለፈው እሑድ ታኅሣሥ 3 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. ተካሄደ፡፡ ለውይይት የቀረበው መጽሐፍ በኃይል ከበደ የተጻፈው “ጉርሻ እና ፌሽታ” የተሰኘው መጽሐፍ ሲሆን፣ የውይይት ሐሳብ አቅራቢው ደግሞ አቶ አስናቀ እንድሪያስ ነው፡፡
“ፈለገ ብርሃኑ” የተሰኘው መጽሐፍ በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት በሚካሄደው ወርኀዊ የመጽሐፍ ግምገማ መርኀ ግብር ላይ ቀርቦ ውይይት ተደረገበት፡፡ እሑድ ኅዳር 5 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኀረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አደራሽ በተደረገው በዚህ የውይይት መድረክ ላይ የመጽሐፉ ጸሐፊ ተገግኝቶ ለቀረቡለት ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥቷል፡፡
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በመስከረም 2008 ዓ.ም. ወርኀዊ መርሓ ግብሩ የሚካኤል ሽፈራውን “ወፍ ማስፈራሪያ እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች” የተሰኘውን መጽሐፍ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አደራሽ ለውይይት አቀረበ፡፡
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ የወርኀ ጥር የመጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብሩን አካሄደ፡ እሑድ ጥር 3 ቀን፣ 2007 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው ግምገማ ላይ ለውይይት የቀረበው መጽሐፍ “እኔን ማን ትሉኛላችሁ?፡- ክርስቶስ እና የማዳን ሥራው” የተሰኘውና በበልሁ ደለለኝ የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው፡፡
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.