
Book Review: Perception and Identity
“Perception and Identity” is a book written by Seblewengel Daniel (PhD). In his review, Nebeyou Alemu’s (PhD), gives us insight what the book is all about.
“Perception and Identity” is a book written by Seblewengel Daniel (PhD). In his review, Nebeyou Alemu’s (PhD), gives us insight what the book is all about.
በመጻሕፍት ቅኝት ዐምድ፣ ዳዊት ሙራ በቅርቡ ለንባብ በቀረበው የጆንሰን እጅጉ መጽሐፍ ላይ የሚከተለውን ዳሰሳ አድርጓል።
መስከረም አበባ አበረ፣ “ከመደነጋገር መነጋገር” በሚል ርእስ ለንባብ በበቃውና ለወቅታዊው የአገራችን የትርምስ ገጽታ ሁነኛ ምክር አለው በተባለው መጽሐፍ ላይ ያቀረቡትን የአንባቢ ዕይታ እንደሚከተለው አቅርበዋል።
ይህ ጽሑፍ፣ “መጽሐፍ ቅዱስና የትርጓሜ ስልቱ” በተሰኘው የምኒልክ አስፋው መጽሐፍ ላይ ዳሰሳ የሚያድረግ ነው። ዳሰሳውን የሚያቀርበው ነቢዩ ዓለሙ (ዶ/ር) ሲሆን፣ ምኒልክ በሥነ አፈታት ምንነትና ፋይዳ ላይ ፈር ቀዳጅ የሆነ ሥራ ማበርከቱን ያወሳል።
“ሪቫይቫል ኢትዮጵያና የመለከት በዓል” የተሰኘው የመጋቢ በቀለ ወልደ ኪዳን መጽሐፍ ከዚህ ቀደም “ሪቫይቫል ኢትዮጵያ እና የመጨረሻው መጨረሻ” በሚል ከዐሥራ አራት ዓመት በፊት ለንባብ ቀርቦ የነበረው መጽሐፍ ርማትና ማሻሻያ ተደርጎበት የቀረበ አዲስ ሥራ ነው፡፡ “ለኢትዮጵያው ጴንጤቆስጤአዊ ሪቫይቫል ኀምሳኛ ዓመት መታሰቢያ የተዘጋጀ ልዩ የኢዮቤልዩ ዕትም (1958-2008)” መሆኑ የተነገረለት ይኸው መጽሐፍ ባለፉት ኀምሳ ዓመታት በኢትዮጵያ የተነሣውን ጴንጤቆስጤአዊ መነቃቃት በማስታወስ ከፊት እየመጣ ነው ለሚለው “ታላቅ መንፈሳዊ ሪቫይቫል” ያዘጋጃል፡፡
ርእስ፡-ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ (3ኛ መጽሐፍ) ጸሐፊ፡- (ቄስ) ኮሊን ማንሰል
የታተመበት ዓመት፡- 1999 ዓ.ም. አሳታሚ፡- አቶ ፍትሐ አምላክ እንየው
ነቢዩ ዓለሙ
የገጽ መጠን፡- 234
ርእስ፡- “የትሩፋን ናፍቆት”
ጸሐፊ፡- ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን
አሳታሚ፡- ሰሎሞን አበበ ገብረ መድኅን
የታተመበት ዓመት፡- 2006 ዓ.ም.
ገጽ፡-264
ርእስ፡- በዚያን ጊዜ (ሁለተኛ ዕትም)
ጸሐፊ፡- ተስፋዬ ጋቢሶ
የታተመበት ዓመት፡- 2002 ዓ.ም.
አሳታሚ፡- የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲንያን
ትምህርተ ክርስቶስ እጅግ መሠረታዊ ከሆኑ የክርስትና አስተምህሮዎች መካከል ግንባር ቀደሙ ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን ታሪክም ሆነ በዓለም ታሪክ ውስጥ አነጋጋሪ ከሆኑ ሰዎች መካከል ኢየሱስ ዋነኛው ነው፡፡ ገና ከጥንቷ ቤተ ክርስቲያን ጊዜ ጀምሮ የኢየሱስ ማንነት አከራካሪ ነበር፡፡ ከዚህም የተነሣ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ክርስቶስን በተመለከተ በያዙት የተለየ አቋሞች የተለያዩ ቤተ እምነቶች ሊፈጠሩ ችለዋል፡፡
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.