[the_ad_group id=”107″]

የመጽሐፍ ቅኝት

“ከመደነጋገር መነጋገር”

መስከረም አበባ አበረ፣ “ከመደነጋገር መነጋገር” በሚል ርእስ ለንባብ በበቃውና ለወቅታዊው የአገራችን የትርምስ ገጽታ ሁነኛ ምክር አለው በተባለው መጽሐፍ ላይ ያቀረቡትን የአንባቢ ዕይታ እንደሚከተለው አቅርበዋል።

Read More »

የመጽሐፍ ቅኝት:- “መጽሐፍ ቅዱስና የትርጓሜ ስልቱ”

ይህ ጽሑፍ፣ “መጽሐፍ ቅዱስና የትርጓሜ ስልቱ” በተሰኘው የምኒልክ አስፋው መጽሐፍ ላይ ዳሰሳ የሚያድረግ ነው። ዳሰሳውን የሚያቀርበው ነቢዩ ዓለሙ (ዶ/ር) ሲሆን፣ ምኒልክ በሥነ አፈታት ምንነትና ፋይዳ ላይ ፈር ቀዳጅ የሆነ ሥራ ማበርከቱን ያወሳል።

Read More »

የ“ሪቫይቫል ኢትዮጵያና የመለከት በዓል” መጽሐፍ ዕጥርጥር

“ሪቫይቫል ኢትዮጵያና የመለከት በዓል” የተሰኘው የመጋቢ በቀለ ወልደ ኪዳን መጽሐፍ ከዚህ ቀደም “ሪቫይቫል ኢትዮጵያ እና የመጨረሻው መጨረሻ” በሚል ከዐሥራ አራት ዓመት በፊት ለንባብ ቀርቦ የነበረው መጽሐፍ ርማትና ማሻሻያ ተደርጎበት የቀረበ አዲስ ሥራ ነው፡፡ “ለኢትዮጵያው ጴንጤቆስጤአዊ ሪቫይቫል ኀምሳኛ ዓመት መታሰቢያ የተዘጋጀ ልዩ የኢዮቤልዩ ዕትም (1958-2008)” መሆኑ የተነገረለት ይኸው መጽሐፍ ባለፉት ኀምሳ ዓመታት በኢትዮጵያ የተነሣውን ጴንጤቆስጤአዊ መነቃቃት በማስታወስ ከፊት እየመጣ ነው ለሚለው “ታላቅ መንፈሳዊ ሪቫይቫል” ያዘጋጃል፡፡

Read More »

የመጽሐፍ ቅኝት:- በዚያን ጊዜ

ርእስ፡- በዚያን ጊዜ (ሁለተኛ ዕትም)
ጸሐፊ፡- ተስፋዬ ጋቢሶ
የታተመበት ዓመት፡- 2002 ዓ.ም.
አሳታሚ፡- የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲንያን

Read More »

የተመለሱና ያልተመለሱ ጥያቄዎች፡- ስለ እግዚአብሔር፣ ስለሰው፣ ስለክርስቶስ

ትምህርተ ክርስቶስ እጅግ መሠረታዊ ከሆኑ የክርስትና አስተምህሮዎች መካከል ግንባር ቀደሙ ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን ታሪክም ሆነ በዓለም ታሪክ ውስጥ አነጋጋሪ ከሆኑ ሰዎች መካከል ኢየሱስ ዋነኛው ነው፡፡ ገና ከጥንቷ ቤተ ክርስቲያን ጊዜ ጀምሮ የኢየሱስ ማንነት አከራካሪ ነበር፡፡ ከዚህም የተነሣ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ክርስቶስን በተመለከተ በያዙት የተለየ አቋሞች የተለያዩ ቤተ እምነቶች ሊፈጠሩ ችለዋል፡፡

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.