[the_ad_group id=”107″]

Articles

“ከሥጋ ተለይተን መኖር፣ በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል”

“‘የጠፋው ልጅ’ ምን ያህል ይዘገይ እንደ ሆነ አናውቅም እንጂ፣ ማልቀሱና መጮኹ ግን አይቀርም። ርዳታን ከማግኘቱ በፊት ግን፣ መጮኽ እና ማልቀስ ግድ ይለዋል። ጊዜውን እና ሰዓቱን አናውቅምና፣ እኛ በቤት የቀረን ቤተኞች ስለጠፋው ልጅ ማሰብ ከሆነልን “አቤቱ፤ እባክህ አሁን አድን” የሚለውን ጸሎት እናቅርብ (መዝ. 118፥25)።”

Read More »

ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?[1]

አማረ ታቦር፣ “ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?” በተሰኘው በዚህ ምጥን መጣጥፉ፣ ‘ጥሩ ሰዎች ላይ ክፉ እንዲደርስ ለምን እግዚአብሔር ፈቀደ?’ የሚለው ጥያቄ ወደ አእምሯችን ሲመጣ፣ ልናስባቸው የሚገቡ አራት ነጥቦች አሉ ይላል። ሙሉውን ጽሑፍ ያንብቡ።

Read More »

ፍርሀት እና ምሕረት

“ምሕረቱ ያለው፣ ፍርሀቱ ላለባቸው ነው። በእግዚአብሔር የማያምኑ፣ ፍርሀቱን የማያውቁ ወይም የናቁ፣ እነርሱ ምሕረቱን አያውቁም፤ አይቀበሉምም።” ቴዎድሮስ ሲሳይ

Read More »

ወደ ቦታችሁ ተመለሱ!

“ውድቀት ከበረዛቸው መስተጋብሮች አንዱ፣ በሁለቱ ጾታዎች መካከል የነበረውን ኅብረት ነው። … ሁለቱ የጾታ መደቦች ኀላፊነታቸውንና ቦታቸውን በቅጡ ሲረዱ፣ የብዙ ነገሮች መልክ እየሠመረ ይመጣል። ሴትነትንም ሆነ ወንድነትን የሚያራክስ የማኅበረ ሰብ ሥርዐት ራሱን ለጥፋት ያጋልጣል፤ መፈረካከሱም ሳይታለም የተፈታ ነው።”

Read More »

የራቢ ሃሮልድ ኩሽነር ጥያቄና መልስ

“የመጽሐፍ ቅዱሱ አምላክ፣ የክፋትን ኀይል በሙላት መቆጣጠር እንደማይችል እና ክፋት/መከራ ከእርሱ ፈቃድ ውጭ ሊሆኑ እና ሊከሰቱ እንደሚችል በድፍረት ደመደሙ። ለእዚህ ዐይነት መልሶቻቸው ብዙ እጆች አጨበጨቡላቸው፤ የብዙዎችንም ልብ ‘አሳረፉ’።”

Read More »

“የዘመናችን” ቤተ ክርስቲያንና የተሐድሶ ጥያቄ፦ ተግዳሮቶችና ዕድሎች!

“የወንጌል ተልእኮ ብዙውን ጊዜ ለውጪው ዓለም ብቻ እንደ ሆነ ስለምናስብ፣ ወንጌልን ይዞ ወደ ውጭ መሮጥን ቤተ ክርስቲያን ቅድሚያ ሰጥታ ስትተጋበት ትታያለች። ነገር ግን፣ ‘ታላቁ ተልእኮ’ የሚመነጨው ከ’ታላቁ ትዕዛዝ’ መሆኑን እንዘነጋለን። ‘… ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ’ ያለው ጌታ አስቀድሞ፣ ‘“ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤” ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤ ሁለተኛውም ያንኑ ይመስላል፤ ይህም፣ “ጎረቤትህን እንደ ራስህ ውደድ” የሚለው ነው፤ ሕግና ነቢያት በሙሉ በእነዚህ ሁለት ትእዛዞች ላይ የተንጠለጠሉ ናቸው።’ (ማቴ. 22፥37-40) ሲል አስረግጦ ነግሮናል።”

Read More »

የቤተ ክርስቲያን የመድረክ አገልግሎት ከባድ ፈተና ላይ መውደቁ ተነገረ

የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት የመድረክ አገልግሎቶች ከፍተኛ የሆነ ችግር እንደ ገጠማቸው ተገለጸ። ይህ የተገለጸው፣ በአዲሰ አበባ ያሉ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት ሴሚናር ላይ ነው። ሴሚናሩ የተካሄደው ማክሰኞ ጥቅምት 27 ቀን፥ 2016 ዓ.ም.፣ በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች (IEC) ነው። በውይይት መድረኩ ላይ ከሦስት መቶ በላይ የሚሆኑ የአጥቢያ መሪዎች ተገኝተዋል።

Read More »

From Pews to Progress: How the Church Can Tackle Ethiopia’s Unemployment Crisis

“Dr. Nardos, a devoted Christian and an active member of an evangelical church, sought support within her church community during this trying time. However, the assistance she received was limited to comforting her family after her unexplained absence. This narrative poses a vital question: Should the church’s role be confined to providing comfort and solace, or can it evolve into a more proactive force in tackling the unemployment crisis and making a tangible difference in the lives of its congregants?”

Read More »
SIGN UP FOR OUR NEWSLETTER.

Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.