
Book Review: Perception and Identity
“Perception and Identity” is a book written by Seblewengel Daniel (PhD). In his review, Nebeyou Alemu’s (PhD), gives us insight what the book is all about.
[the_ad_group id=”107″]
“Perception and Identity” is a book written by Seblewengel Daniel (PhD). In his review, Nebeyou Alemu’s (PhD), gives us insight what the book is all about.
ተካልኝ ነጋ (ዶ/ር) በዚህ ጽሑፉ፣ ‘አድማጭ መሆን ለምን ተሳነን? ለምን ተናጋሪ ብቻ ሆንን? በማድመጥ ውስጥ እናገኝ የነበረውን ኁልቁ መሳፍርት በረከትኣ ለምን እናጣለን?’ ሲል አንባቢን ይሞግታል።
“መጽሐፍ ቅዱስ ከነገር ጅማሬ ይልቅ ለነገር ፍጻሜ ከፍተኛ አጽኖት ይሰጣል። ለፍጻሜ ትኵረት የመስጠቱም ምክንያት ብዙዎች ከጠራቸው ከእግዚአብሔር ጋር ጕዞ እንደሚጀምሩ፣ ነገር ግን በጀመሩበት ፍጥነትም ሆነ ቅናት እንደማይቀጥሉ፣ ከዚያም ዐልፎ ከመሥመር እንደሚወጡ ለማሳየት ነው።” ይልቃል ዳንኤል
“ውግዘት ከዕቅበተ እምነታዊ ሙግት ይልቅ፣ የሰፋ ጥናትና በእግዚአብሔር ቃል ላይ የተመሠረተ ተብራርቶ የሚቀርብ ግንዛቤና ግልጽነት ይፈልጋል።” ጆንሰን እጅጉ
“እግዚአብሔር የሁላችን አምላክ መሆኑ ርግጥ ነው። ግና የሁላችን አምላክ የእኔ፣ የልቤ፣ የግሌ አምላክ እንዳይሆን ምን ይከለክለዋል? “እኛ” “እኔ”ን ያስቀራልን? “እኛ” የተሠራው ከ“እኔ” አይደለምን?” ጳውሎስ ፈቃዱ
የእምነትን አመለካከት በሁለት አቅጣጫ ዐጠር ባለ ሁኔታ እንመልከት። ይህም አንደኛ፤ እምነትን ለግል ኑሮ የምንጠቀምበት አግባብና፣ ሁለተኛ እምነትን ለመንግሥቱ የምንጠቀምበት አግባብ ነው። እምነት ለግል ኑሮ በግል
የትንሣኤን በዓል በምናከብርበት በዚህ ሰሞን፣ ስለ ጌታችን ትንሣኤ ምንነትና ፋይዳ ባትሴባ ሰይፉ የሚከተለውን አስነብባለች።
“ይህ ሰው ለሥልጣኑ ያደረ ከመሆኑ የተነሣ፣ ከሾመው የሮም መንግሥት ጋር እንዳይጣላ ፈርቶ ጻድቁን ጌታ እንዲሰቀል ፈርዶበታል . . . ዛሬስ፤ ለሥልጣኑና ለገዛ ጥቅሙ ሲል ስንቱ ነው ጌታን እያወቀ አሳልፎ የሰጠው?” ጸጋሁን አሰፋ
“የዕቅበተ እምነት ሥራ የሁሉም አማኝ ድርሻ ቢሆንም፣ ትልቁን ሚና መወጣት ያለባቸው ግን ግለ ሰቦች ሳይሆኑ ቤተ ክርስቲያን ናት” አሌክስ ዘፀአት
ግርማ በቀለ (ዶ/ር) ለሕንጸት በላከው በዚህ ጽሑፉ፣ የእግዚአብሔር ተልእኮ ምንነትን፣ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ተልእኮ ያላትን ሚና ምንና እንዴት ያለ መሆኑን እየተነተነ ያስቃኛል።
ከፍቺ በኋላ በተፈጠረብኝ ተስፋ ቢስ ስሜት፣ ሕይወት ዳግም ተመልሶ እንዴት መልካም ሊሆን ይችላል ብዬ ዐስብ ነበረ። ባዶ እና የደረቅሁ ነበርሁ።
በመጻሕፍት ቅኝት ዐምድ፣ ዳዊት ሙራ በቅርቡ ለንባብ በቀረበው የጆንሰን እጅጉ መጽሐፍ ላይ የሚከተለውን ዳሰሳ አድርጓል።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.