“ከሥጋ ተለይተን መኖር፣ በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል”
“‘የጠፋው ልጅ’ ምን ያህል ይዘገይ እንደ ሆነ አናውቅም እንጂ፣ ማልቀሱና መጮኹ ግን አይቀርም። ርዳታን ከማግኘቱ በፊት ግን፣ መጮኽ እና ማልቀስ ግድ ይለዋል። ጊዜውን እና ሰዓቱን አናውቅምና፣ እኛ በቤት የቀረን ቤተኞች ስለጠፋው ልጅ ማሰብ ከሆነልን “አቤቱ፤ እባክህ አሁን አድን” የሚለውን ጸሎት እናቅርብ (መዝ. 118፥25)።”
[the_ad_group id=”107″]
“‘የጠፋው ልጅ’ ምን ያህል ይዘገይ እንደ ሆነ አናውቅም እንጂ፣ ማልቀሱና መጮኹ ግን አይቀርም። ርዳታን ከማግኘቱ በፊት ግን፣ መጮኽ እና ማልቀስ ግድ ይለዋል። ጊዜውን እና ሰዓቱን አናውቅምና፣ እኛ በቤት የቀረን ቤተኞች ስለጠፋው ልጅ ማሰብ ከሆነልን “አቤቱ፤ እባክህ አሁን አድን” የሚለውን ጸሎት እናቅርብ (መዝ. 118፥25)።”
አማረ ታቦር፣ “ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?” በተሰኘው በዚህ ምጥን መጣጥፉ፣ ‘ጥሩ ሰዎች ላይ ክፉ እንዲደርስ ለምን እግዚአብሔር ፈቀደ?’ የሚለው ጥያቄ ወደ አእምሯችን ሲመጣ፣ ልናስባቸው የሚገቡ አራት ነጥቦች አሉ ይላል። ሙሉውን ጽሑፍ ያንብቡ።
“ምሕረቱ ያለው፣ ፍርሀቱ ላለባቸው ነው። በእግዚአብሔር የማያምኑ፣ ፍርሀቱን የማያውቁ ወይም የናቁ፣ እነርሱ ምሕረቱን አያውቁም፤ አይቀበሉምም።” ቴዎድሮስ ሲሳይ
“ውድቀት ከበረዛቸው መስተጋብሮች አንዱ፣ በሁለቱ ጾታዎች መካከል የነበረውን ኅብረት ነው። … ሁለቱ የጾታ መደቦች ኀላፊነታቸውንና ቦታቸውን በቅጡ ሲረዱ፣ የብዙ ነገሮች መልክ እየሠመረ ይመጣል። ሴትነትንም ሆነ ወንድነትን የሚያራክስ የማኅበረ ሰብ ሥርዐት ራሱን ለጥፋት ያጋልጣል፤ መፈረካከሱም ሳይታለም የተፈታ ነው።”
“የመጽሐፍ ቅዱሱ አምላክ፣ የክፋትን ኀይል በሙላት መቆጣጠር እንደማይችል እና ክፋት/መከራ ከእርሱ ፈቃድ ውጭ ሊሆኑ እና ሊከሰቱ እንደሚችል በድፍረት ደመደሙ። ለእዚህ ዐይነት መልሶቻቸው ብዙ እጆች አጨበጨቡላቸው፤ የብዙዎችንም ልብ ‘አሳረፉ’።”
“የወንጌል ተልእኮ ብዙውን ጊዜ ለውጪው ዓለም ብቻ እንደ ሆነ ስለምናስብ፣ ወንጌልን ይዞ ወደ ውጭ መሮጥን ቤተ ክርስቲያን ቅድሚያ ሰጥታ ስትተጋበት ትታያለች። ነገር ግን፣ ‘ታላቁ ተልእኮ’ የሚመነጨው ከ’ታላቁ ትዕዛዝ’ መሆኑን እንዘነጋለን። ‘… ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ’ ያለው ጌታ አስቀድሞ፣ ‘“ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤” ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤ ሁለተኛውም ያንኑ ይመስላል፤ ይህም፣ “ጎረቤትህን እንደ ራስህ ውደድ” የሚለው ነው፤ ሕግና ነቢያት በሙሉ በእነዚህ ሁለት ትእዛዞች ላይ የተንጠለጠሉ ናቸው።’ (ማቴ. 22፥37-40) ሲል አስረግጦ ነግሮናል።”
ምእመናን በመድረክ አገልግሎቶች ላይ ያላቸውን ምልከታ ለመመዘን በሕንጸት የጥናት እና ምርምር ቡድን የተዘጋጀ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት
የሐዋርያው ጳውሎስ መልእክት ወደ ሮሜ ሰዎች 8፥28ን በሚመለከት፣ ኤን.ቲ.ራይት በታይም መጽሔት ላይ ለንባብ ያቀረበውን ዐሳብ፣ እምነተአብ አየለ እንደሚከተለው ወደ አማርኛ መልሶታል።
የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት የመድረክ አገልግሎቶች ከፍተኛ የሆነ ችግር እንደ ገጠማቸው ተገለጸ። ይህ የተገለጸው፣ በአዲሰ አበባ ያሉ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት መሪዎች በተገኙበት ሴሚናር ላይ ነው። ሴሚናሩ የተካሄደው ማክሰኞ ጥቅምት 27 ቀን፥ 2016 ዓ.ም.፣ በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች (IEC) ነው። በውይይት መድረኩ ላይ ከሦስት መቶ በላይ የሚሆኑ የአጥቢያ መሪዎች ተገኝተዋል።
“Dr. Nardos, a devoted Christian and an active member of an evangelical church, sought support within her church community during this trying time. However, the assistance she received was limited to comforting her family after her unexplained absence. This narrative poses a vital question: Should the church’s role be confined to providing comfort and solace, or can it evolve into a more proactive force in tackling the unemployment crisis and making a tangible difference in the lives of its congregants?”
ፋኑኤል ብርሃነ በቃለ እግዚሓር ዝግጅት ፣ “የዕረፍት ጥሪ” በሚል ርእስ ያካፈለውን ዐጭር መልእክት ይመልከቱ።
“Perception and Identity” is a book written by Seblewengel Daniel (PhD). In his review, Nebeyou Alemu’s (PhD), gives us insight what the book is all about.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.