[the_ad_group id=”107″]
ይህ መጠይቅ በሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር የምርምርና ጥናት አገልግሎት ክፍል የተዘጋጀ ሲሆን፣ የሙስና ወይም መልካም አስተዳደር እጦት በአማኝ ማኅበረ ሰቡ ላይ ያደረሰውን ተጽዕኖ ለመመዘን የታለመ ነው። እባክዎን፤ መጠይቁን በመሙላት የጥናቱ ተሳታፊ ይሁኑ። የጥናቱ ውጤት በሕንጸት ድረ ገጽ ላይ በይፋ የሚገለጽ ይሆናል።
“‘የጠፋው ልጅ’ ምን ያህል ይዘገይ እንደ ሆነ አናውቅም እንጂ፣ ማልቀሱና መጮኹ ግን አይቀርም። ርዳታን ከማግኘቱ በፊት ግን፣ መጮኽ እና ማልቀስ ግድ ይለዋል። ጊዜውን እና ሰዓቱን አናውቅምና፣ እኛ በቤት የቀረን ቤተኞች ስለጠፋው ልጅ ማሰብ ከሆነልን “አቤቱ፤ እባክህ አሁን አድን” የሚለውን ጸሎት እናቅርብ (መዝ. 118፥25)።”
አማረ ታቦር፣ “ክፉ ነገር ለምን በሰዎች ላይ ይመጣል?” በተሰኘው በዚህ ምጥን መጣጥፉ፣ ‘ጥሩ ሰዎች ላይ ክፉ እንዲደርስ ለምን እግዚአብሔር ፈቀደ?’ የሚለው ጥያቄ ወደ አእምሯችን ሲመጣ፣ ልናስባቸው የሚገቡ አራት ነጥቦች አሉ ይላል። ሙሉውን ጽሑፍ ያንብቡ።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በመጋቢት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው “የሚመጣው አልፏል” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በየካቲት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው “ሕያው ማኅበር” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ ሁለተኛው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በየካቲት ወር ለውይይት ቀርቦ የነበረው “ሕያው ማኀበር” የተሰኘው መጽሐፍ ግምገማ የመጀመሪያው ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል።
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል።
ዓመታዊው የ”ሕንጸት የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት” ቅዳሜ የካቲት 23፥ 2016 ዓ.ም. በሳፋየር አዲስ ሆቴል ተከናወነ። መርሓ ግብሩ በ2015 ዓ.ም. በክርስቲያን ወንጌል አማኝ ጸሓፍያን ተጽፈው ከተዘጋጁና ለመጨረሻው ዙር በዕጩነት ከቀረቡት መካከል፣ በተመረጡ ዳኞች እንዲሁም በሕዝብ ድምፅ ላይ በመመሥረት አሸናፊዎች ይፋ የሆኑበት ነበር።
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society is a faith-based society founded in June 7, 2013 by a group of Christians who are committed to the expansion and edification of the Evangelical Churches of Ethiopia. The Ge’ez word ‘Hintset’, which means ‘to edify’ or ‘to build’, is intended to describe this commitment.
“ከመልእክተ ሕንጸት” በስተቀር፣ በድረ ገጹ ላይ የሚቀርቡ ማናቸውም ዝግጅቶች የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር አቋምን ላይወክሉ ይችላሉ።
With the exception of “Hintset’s Editorial”, any pubication presented on the Website may not necessarily represent the position of Hintset Christian Society.
Hintset Christian Society
Hintset’s latest news and articles of the week to encourage, challenge, and inform you.